Wednesday, January 29, 2014

አትሌት እጅጋየሁ ድባባ የበኩር ልጇን ለማቀፍ በቃች፡፡

 

     ከማን ካላችሁ ከዝነኛው ድምፃዊ ቀመር የሱፍ ነው፡፡
   

    5 ዓመታት በትውውቅ እንዲሁም በፍቅር የቆዩት ዝነኛው ድምፃዊ ቀመርሱፍ እና አትሌት እጅጋየሁ ዲባባ ሶሊያና የተባለችውን የመጀመሪያ ሴት ልጃቸውን አቅፈው ለመሳም በቅተዋል፡፡

   
ካናዳ ውስጥ የሚኖረው ቀመር በቅርቡ አዲስ አልበም እንደሚያወጣ ለአድናቂዎቹ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡
 
                             ከቀመር ጋር የተደረገውን ቃለ ምልልስ ያዳምጡ ➤➤➤ http://diretu.be/998874

No comments:

Post a Comment