Friday, January 31, 2014

ሶስት ኢትጵያዊ የፋስት ካምፓኒ መፅሄት ምርጥ 1,000 ስራ ፈጣሪዎች ውስጥ ተካተቱ፡፡

    ቤቴልሄም ጥላሁን ፣ማርቆስ ሳሙኤልሰን እና ብሩክታዊት ጥጋቡ የፋስት ካምፓኒ መፅሄት ምርጥ 1,000 ስራ ፈጣሪዎች ውስጥ አካተተ።

        ቤቴልሄም ጥላሁን አለሙ የሶልርበልስ የጫማ አምራች ድርጅት ባለቤት ስትሆን 20 በአፍሪካ ተፅ
ኖ ፈጣሪዎች ውስጥ መካተቷ ይታወሳል፡፡ ማርቆስ ሳሙኤልሰን በአለማችን ታዋቂ ከሆኑ ሼፎች ውስጥ አንዱ ሲሆን  ለአሜሪካው ፕሬዚዳንት እና ቤተሰቦቹ ምግብ እንዲያዘጋጅ የተመረጠ ብቸኛ ጥቁር ሼፍ ነበር ፡

  ብሩክታዊት ጥጋቡ ደግሞ የፀሀይ መማር ትወዳለች መስራች ናት፡፡ እነዚህ ኢትዮጵያውያን ከፌስቡክ እና ከማይክሮ ሶፍት ፈጣሪዎች ጋር አብረው የተካተቱ ናቸው ፡፡    



 http://www.fastcompany.com/3025456/most-creative-people/most-creative-people-in-business-1000-the-complete-list






















No comments:

Post a Comment