Thursday, January 30, 2014


          ስድስት የትምህርት ሚንስቴር ሰራተኞች ህይወታቸው አለፈ፡፡

      በትላንትናው ዕለት አባይ ወንዝ አቅራቢያ በደረሰ የመኪና አደጋ 6 የትምህርት ሚንስቴር ሰራተኞች ህይወታቸው አልፏል፡፡

    ለሴሚናር ከአዲስ አበባ ወደ ደብረማርቆስ የሚጓዙ የትምህርት ሚንስቴር ሰራተኞችን የያዘው መኪና ትላንት ከምሽቱ 12 ሰዓት ላይ በፍሬን ችግር 25 ሜትር ገደል ውስጥ በመግባቱ ነበር አደጋው የተከሰተው፡፡  በአደጋው ከሟቾቹ በተጨማሪ 1 ከባድና 18 ቀላል የመቁሰል አደጋ ደርሷል፡፡
                                                         
                                                                     ዝርዝሩን ➤➤➤ http://diretu.be/788622

No comments:

Post a Comment