Friday, January 31, 2014

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ነፃ - የሰበዓዊ ግልጋሎት አካሄደ፡፡


የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያስመጣው
777-300 ER የተሰኘው ቦይንግ አውሮፕላን ወደ ኢትዮጵያ በሚያደርገው ጉዞው የተለያዩ የዕርዳታ ቁሳቁሶችን ይዞ እንደመጣ ታውቋል፡፡

 አውሮፕላኑ በጉዞው ይዟቸው ከመጣው ቁሳቁሶች ውስጥ ለጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የተላኩ የህክምና ቁሳቁሶችና ለጎባ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግልጋሎት እንዲውሉ የተላኩ ከመቶ በላይ ኮምፕዩተሮች ይገኙበታል፡፡

         የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይህን መሰል የነጻ የሰብዓዊ ግልጋሎት የአየር በረራ ከቦይንግ ጋር በመሆን ሲያካሂድ 19ኛው ጊዜ እንደሆነ ታውቋል፡፡
                                                                                                                
                                                                                         

No comments:

Post a Comment