Thursday, December 26, 2013

 እ.. 2014 ኢትዮጵያን የሚወክሉ ኢንተርናሽናል ዋና ዳኞችንና ረዳት ዳኞችን ስም ዝርዝር አሳወቀ፡፡

  አለም አቀፉ የእግር ካስ የበላይ ፊፋ /FIFA/ .. 2014  የውድድር ዘመን ኢትዮጵያን የሚወክሉ ኢንተርናሽናል ዋና ዳኞችንና ረዳት ዳኞችን ስም ዝርዝር አሳወቀ፡፡ ኢትዮጵያ 4  ወንድ ዳኞች 2 ሴት ዳኞች 3  ረዳት ሴት ዳኞች  እንዲሁም  7 ወንድ ረዳት ዳኛ ተመርጠዋል፡፡


ወንድ ዋና ዳኞች ሴት ዋና ዳኞች 

1.
ኃይለየሱስ ባዘዘው
2.
ጽጌ ሲሣይ
3.
ለሚ ንጉሴ
4.
ሊዲያ ታፈሰ
5.
በላይ ታደሰ
6.
ባምላክ ተሰማ
ወንድ ረዳት ዳኞች ሴት ረዳት ዳኞች
1. ትግል ግዛው
2.
ትርሀስ /ዮሐንስ
3.
ክንዴ ሙሴ
4.
ወይንሸት አበራ
5.
ተመስገን ሣሙኤል
6.
ወጋየሁ ዘውዱ
7.
ሸዋንግዛው ተባባል
8.
ኃይለራጉኤል ወልዳይ
9.
በላቸው ይታየው
10.
ክንፈ ይልማ

የኢትዮጵያ እግር ካስ ፌዴሬሽንም ለዳኞቹ እንካን ደስ አላችሁ ብሏል፡፡

                                                                                      ምንጭ ፡- ድሬ ቲዩብ

No comments:

Post a Comment