Wednesday, May 15, 2013



ኮሚሽኑ የሙሰና ጥቆማ መስጫ አድራሻዎች ይፋ አደረገ

ኮሚሽኑ የሙሰና  ጥቆማ መስጫ አድራሻዎች ይፋ አደረገ
            ኢትዮጵያ ለተያያዘችው የጸረ ሙስና ትግል መጎልበት የህዝብ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን የፌደራል የስነ ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቋል፡፡ ኮሚሽኑ ከሌሎች አካላት ጋር በመሆን በሙስና ተጠርጣሪዎች ላይ የወሰደውን እርምጃ በቀጣይነት ለማጠናከር   ህብረተሰቡ ለኮሚሽኑ የሚያደርሰው ጥቆማ በሚከተሉት አድራሻዎች ማቅረብ የሚችል መሆኑን ገልጿል፡፡
     በፋክስ ቁጥር 251-115-53 69 91
     በኢሜይል አድራሻ  feacinv@ethionet.et                         
     ከክፍያ ነጻ የጥቆማ ስልክ መስመር 988
            በተጨማሪም 251-115-52-77 81/74 /ቀጥታ/ ወይም 251-115-52-91-00 የውስጥ ቁጥር  232/222 የስልክ መስመሮችን በመጠቀም ጥቆማዎችን ማቅረብ ይቻላል። ጥቆማቸውን በአካል ለሚያቀርቡ አካላት ለገሃር በሚገኘው የኮሚሽኑ ቢሮ ቁጥር 214 ድረስ በመምጣት ጥቆማዎቻቸውን ማቅረብ ይችላሉ።

No comments:

Post a Comment