
ፍርደኛዋ በአባቷ ሱዳናዊ እና ሙሰሊም መሆኗ የተገለጸ ሲሆን እናቷ ደግሞ ኢትዮያዊ ዜግነት ያላት የኦርቶዶክስ ክርስትና ሃይማኖት ተከታይ ነች ተብሏል፡፡ በልጅነት እድሜዋ አባቷ ከእርሷ ጋር ባለማሰለፉ እና የእስልምናን ትምህርት ባለመማሯ ሃይማኖቷን መቀየሯ ተጠቅሷል፡፡
ፍርዱን በመቃወም 50 የሚያህሉ ሰዎች ሰላማዊ ሰልፍ መውጣታቸው የተገለጸ ሲሆን አምነስቲ ኢንተርናሽልም በጉዳዩ ላይ ተቃውሞውን አሰምቷል፡፡አንዳንድ የዜና አውታሮች የኢትዮጲያ መንግስት ጣልቃ መግባት አለበት ሲሉም ተሰምተዋል።
No comments:
Post a Comment