Monday, September 22, 2014

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 20 ቦይንግ 737 ሞዴል አውሮፕላኖችን ሊገዛ ነው፡፡


   አየር መንገዱ ከ40 ቢሊዮን ብር በላ በሆነ ወጪ ግዢውን ለመፈፀም ከአምራቹ ቦይንግ ኩባንያ ጋር ተስማምቷል ተብሏል፡፡ የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማሪያም የአውሮፕላኖቹ ግዢ እ.ኤ.አ 2025 መጨረሻ 18 ሚሊዮን መንገደኞችን በዓመት ለማጓጓዝ የተያዘውን እቅድ ለማሳካት ያግዛል ብለዋል፡፡አየር መንገዱ የቦይንግ ምርት የሆነውን 737 ሞዴል በአንድ ጊዜ በብዛት ለመግዛት ሲያዝ የመጀመሪያ ያደርገዋል ሲል ብሎምበርግ ዘግቧል፡፡

No comments:

Post a Comment