Friday, September 13, 2013

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ ተባለ

በአፍሪካ ፈጣን እድገት እያስመዘገበ ያለው የኢትዮጰያ አየር መንገድ ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገድ በመባል የመንገደኞች ምርጫ ሽልማት አግኝቷል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሽልማቱን 3/13/2005 / በካሊፎርንያ የተቀበለ ሲሆን ሽልማቱም መቀመጫውን አሜሪካ ባደረገ አየርላየን ፓሰንጀር ኤክስፕሬንስ ማህበር የተዘጋጀ ነው፡፡የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ወልደ ገ/ማሪያም እናዳሉት ሽልማቱ በመላው አለም ለሚገኙ ጠንካራ የፓን አፍሪካ አየር መንገድ ኢትዮጵያውያን ሰራተኞችም ነው ብለዋል፡፡

No comments:

Post a Comment